የሥልጠናው ዓላማ የሥራ ሂደት ዳይሬክተሮችንና የቡድን መሪዎችን የአመራር ክህሎት በማሳደግ ውጤታማ በሆነ መንገድ ሥራዎችን እንዲሠሩ ማድረግ ነው፡፡
በሥልጠናው የተካተቱ ርዕሰ ጉዳዮች Integral model, Emotional Intelligence, Coaching, Leading Team and Managing Break Downs ናቸው፡፡
ሥልጠናው ከየካቲት 9 እስከ 11 ቀን 2003 ዓ.ም. ድረስ የተሰጠ ሲሆን ሶስተኛው ዙር ሥልጠናም በቀጣዮቹ ወራት እንደሚካሄድ የሰው ሀብት አመራርና ልማት የሥራ ሂደት አሳውቋል፡፡ |